በስመ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን
- *በሀገራችን በኢትዮጵያ በገጠርና በከተማ
- *ከሀገር ውጭ በተለያዩ አህጉር በከተማ የምትኖሩ
- *የሀገራችንን ዳር ድንበር ለመጠበቅና ለማስከበር በየጠረፉ የቆማችሁ
- *በሕማም ምክንያት በየሆስፒታሉ ያላችሁ
- *እንዲሁም የሕግ ታራሚዎች ሆናችሁ በማረሚያ ቤት የምትገኙ ኢትዮጵያውያንና ኢትዮጵያውያት፤
እንኳን ለ2004 ዓ.ም. የጌታችን፤ የአምላካችንና የመድሃታችን የኢየሱስ ክርስቶስ በዓለ ልደት በሰላም አደረሳችሁ፡፡ ተጨማሪ ያንብቡ

ባስተላለፉት መልዕክት መላው የኢትዮጵያ ህዝብ ለጥንታዊ ቅርሶች ህልውናና ደህንነት መጨነቅና በዘመናዊ ሙዝየም ተሰባስበው የሚቀመጡበትን ሁኔታ መፍጠር ይገባዋል ብለዋል ፡፡
ሐዋርያዊ ትውፊት መሠረት የሰበካ መንፈሳዊ ጉባዔ ተከትሎ የሚካሄደው የቅዱስ ሲኖዶስ ምልዓተ ጉባዔ ተጀመረ፡፡ ቅዱስ ሲኖዶሱ በቅዳሜ ዕለት ጥቅምት 11 ቀን 2004 ዓ.ም ከ9፡00 ሰዓት ጀምሮ በመንበረ ፓትርያርክ ቅድስተ ቅዱሳን ማርያም ገዳም በጸሎት የተጀመረ ሲሆን እሁድ ጥቅምት 12 ቀን 2004 ዓ፣ም በመንበረ ጸባዖት ቅድስት ስላሴ ካቴድራል የተለመደውን ዓመታዊ የአባቶች ጸሎተ ፍትሀት ተካሂዷል፡፡