በዓለ-ንግሥ አከባበር ሥነ ሥርዓት በደብረ ሊባኖስ አቡነ ተክለ ሃይማኖት ገዳም
ከዚህ በታች በቪዲዮ ይመልከቱ፡፡


ከዚህ በታች በቪዲዮ ይመልከቱ፡፡
ከዚህ በታች በቪዲዮ ይመልከቱ፡፡
ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ፓትርያርክ ዘኢትዮጵያ በተለያዩ ሀገራት በከፍተኛ በህክምና ሥራ ላይ ተሰማርተው የሚሠሩ የግብጽ የህክምና ባለሙያዎችን ተቀብለው በጽ/ቤታቸው አነጋግረዋል፡፡
ለተጨማሪ ንባብ እዚህ ይጫኑ፡፡
በትንሣኤው ትንሣኤያችንን ያበሰረን ጌታችን አምላካችንና መድሃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ እንኳን ለ2005 ዓ.ም. በዐለ ትንሣኤው በሰላም አደረሳችሁ፡፡ ለተጨማሪ ንባብ እዚህ ይጫኑ፡፡ ወይም ከዚህ በታች በቪዲዮ ይመልከቱ፡፡
"እብለክሙ በመንፈስ ሑሩ፤ ወፍትወተ ሥጋክሙ ኢትግበሩ" ‹በመንፈስ ተመላለሱ እንጂ የሥጋችሁን ምኞት ከቶ አትፈጽሙ እላችኋለሁ› (ገላ. 516)
የሰው ልጅ ከዐራቱ ባሕርያተ ሥጋ ከሦስቱ ባሕርያተ ነፍስ የተገኘ ፍጡር እንደመሆኑ በሥጋዊ ፍላጎቱ ሳይሸነፍ ራሱን ለመንፈሳዊ ሕይወቱ ማስገዛት እንዳለበት መጽሐፈ ቅዱስ ያስረዳናል ፡፡ ከዚህም አንፃር "በመንፈስ ተመላለሱ የሥጋንም ምኞት ከቶ አትፈጽሙ ሥጋ በመንፈስ ላይ መንፈስም በሥጋ ላይ ይመኛልና" ይላል የእግዚአብሔር ቃል ፡፡ ለተጨማሪ ንባብ እዚህ ይጫኑ፡፡ ወይም ከዚህ በታች በቪዲዮ ይመልከቱ፡፡
በቅዱስ ሲኖዶስ ምልዐተ ጉባኤ የተቋቋመው የ6ኛው ፓትርያርክ አስመራጭ ኮሚቴ የምርጫውን ሂደት በተመለከተ ጥር 30 ቀን 2005 ዓ.ም አጠቃላይ መግለጫ መስጠቱ ይታወሳል ፡፡ በተሰጠው ጋዜጣዊ መግለጫም የሚዲያ ተቋማት መልዕክቱን ለህዝብ እንዲደርስ ስላደረጋችሁ በቤተክርስቲያናችን ስም እናመሰግናለን ፡፡
ሙሉውን መግለጫ እዚህ በመጫን ያንብቡ፡፡
የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን በራሷ ሲኖዶስ መመራት ከጀመረችበት ጊዜ አንስቶ በብፁአን ሊቃነ ጳጳሳት፣ በካህናትና በምዕመናን፣ በሰንበት ት/ቤት ወጣቶች አምስት ቅዱሳን ፓትርያርኮችን እየመረጠች በመንበራቸው አስቀምጣለች፡፡ ባለፉት በርካታ ዓመታት የተመረጡት ቅዱሳን ፓትርያርኮችም ለኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን እና ለሀገራችን ለኢትዮጵያ ዘርፈ ብዙ ተግባራትን አከናውነዋል፡፡
ሙሉውን መግለጫ እዚህ በመጫን ያንብቡ፡፡